Friday, October 12, 2012

የጥቅምት ወር የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብና ከምንባብ በፊት የሚጸለይ ጸሎት



ትርዲ/ን ሽመልስ መርጊያ
01/02/2005
ከምንባብ በፊት የሚጸልይ ጸሎት (ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ)

ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ በዚህ ምድር በምኖርበት ዘመን ሁሉ ቃልህን አንብቤ እረዳና ፈቃድህን እፈጽም ዘንድ የልቡናዬን ዐይኖች አብራልኝ፡፡ የሕግጋቶችን ምሥጢር ከእኔ አትሰውር ይልቁኑ የትእዛዛትህን መልእክታት ተረድቼ በሕግህ እደነቅ ዘንድ የልቡናዬን ዐይኖቼን አብራልኝ፡፡ በመጽሐፍህ ውስጥ የተሰወረውን የአንተን ጥበብ ግለጥልኝ፡፡ ጌታዬ ሆይ በአንተ የእውቀት ብርሃንነት ለልቡናዬን ማስተዋልን ትሰጥ ዘንድ ተስፋዬ በአንተ ላይ ነው፡፡ በቅዱስ መጽሐፍ በሠፈሩት መልእክቶችህ ደስ ይለኝ ዘንድ ብቻ አይደለም ነገር ግን ሕግጋቶችህንም ፈጽሜ እገኝ ዘንድ ተስፋዬን በአንተ ላይ አኑሪያለሁ፡፡  ቅዱስ በሆነው መጽሐፍህ ውስጥ የማነባቸው የቅዱሳኖችህ  ሕይወትና ትምህርቶች እኔን ወደ ኃጢአት የሚመሩኝ አይደሉም ይልቁኑ ለንስሐ፣ ለአእምሮዬ ብሩህነት ፣ ለነፍሴ ድኅነት እንዲሁም የርስትህ ወራሽ  እንድሆን የሚያበቁኝ ናቸው እንጂ፡፡ በጨለማ ላሉት ብርሃናቸው የሆንክና ባንተ መልካምን ሥራ እንዲሠሩ ከጸጋህ ያደልካቸው ጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ሆይ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም ክብር ምስጋና ለአንተ ይሁን አሜን፡፡
የጥቅምት ወር የወጣ ፕሮግራም
  በዚህ ወር ምንባብ ዘፀአትን፣ ሉቃስን፣ ዮሐንስን፣ 1ኛና 2ኛ ቆሮንቶስን፣ ገላትያን፣ ኤፌሶንን፣ፊልጵስዩስን፤ ቆላስይስን አንብበን እናጠናቅቃለን፡፡ ዘዳግምን፣ ማቴዎስን፣ 1ኛተሰሎንቄን እንጀምራለን፡፡
የጠዋት ምንባብ
ቀን
መዝ.ዳዊት
ከብሉይ ኪዳን
ከመጻሕፍተ ሐዲሳት
ከወንጌል
1
መዝ.1-4
ዘፀአ.10
1ቆሮ.3
ሉቃ.3
2
መዝ.9-10
ዘፀአ.12
1ቆሮ.5
ሉቃ.5
3
መዝ.15-17
ዘፀአ.14
1ቆሮ.7
ሉቃ.7
4
መዝ.19-20
ዘፀአ.16
1ቆሮ.9
ሉቃ.9፡1-27
5
መዝ.23-25
ሲራ.21
ያዕ.1-1-12
ማቴ.10-1-15
6
መዝ.30-31
ዘፀአ.19
1ቆሮ.11፡1-16
ሉቃ.11፡1-20
7
መዝ.34-35
ዘፀአ.21
1ቆሮ.12
ሉቃ.12
8
መዝ.38-39
ዘፀአ.23
1ቆሮ.14፡1-25
ሉቃ.14
9
መዝ.42-44
ዘፀአ.32
1ቆሮ.15፡1-32
ሉቃ.16
10
መዝ.47-49
ዘፀአ.34
1ቆሮ.16
ሉቃ.18
11
መዝ.53-55
ዘሌዋ.19
2ቆሮ.2
ሉቃ.20
12
መዝ.59-60
ሲራ.38
2ቆሮ.4፡1-6
ማቴ.9፡9-13
13
መዝ.64-66
ዘኁል.11
2ቆሮ.5
ሉቃ.22፡32-74
14
መዝ.69-70
ሲራ.9
የሐዋ.8፡5-13

15
መዝ.73-74
ዘኁል.14
2ቆሮ.8
ዮሐ.1
16
መዝ.78
ዘኁል.17
2ቆሮ.10
ዮሐ.3
17
መዝ.80-82
ዘኁል.21
2ቆሮ.11፡16-33
ዮሐ.5
18
መዝ.86-88
ዘኁል.23
2ቆሮ.13
ዮሐ.7
19
መዝ.90-92
ዘኁል.25
ገላ.2
ዮሐ.9
20
መዝ.96-98
ዘኁል.30
ገላ.3፡13-29
ዮሐ.11
21
መዝ.103-104
ዘኁል.32
ገላ.4፡12-31
ዮሐ.13
22
መዝ.106
ሲራ.51
2ጢሞ.4፡5-15
ሉቃ.10፡1-11
23
መዝ.108-110
ዘዳግ.1
ኤፌ.1
ዮሐ.16
24
መዝ.116-118
ዘዳግ.3
ኤፌ.3
ዮሐ.18
25
መዝ.119፡57-120
ዘዳግ.5
ኤፌ.5
ዮሐ.20
26
መዝ.120-124
ሕዝ.34፡ 1-6
2ጢሞ.1፡1-9
ማር.19፡7-13
27
መዝ.129-132
ዘዳግ.8
ፊልጵ.2
ማቴ.2
28
መዝ.136-137
ዘዳግ.10
ፊልጵ.4
ማቴ.4
29
መዝ.140-142
ዘዳግ.12
ቆላ.2
ማቴ.6
30
መዝ.145-147
ዘዳግ.14
ቆላ.4
ማቴ.8



  
የማታ ምንባብ
ቀን
መዝ.ዳዊት
ከብሉይ ኪዳን
ከመጻሕፍተ ሐዲሳት
ከወንጌል
1
መዝ.5-8
ዘፀአ.11
1ቆሮ.4
ሉቃ.4
2
መዝ.11-14
ዘፀአ.13
1ቆሮ.6
ሉቃ.6
3
መዝ.18
ዘፀአ.15
1ቆሮ.8
ሉቃ.8
4
መዝ.21-22
ዘፀአ.17
1ቆሮ.10፡1-13
ሉቃ.9፡28-62
5
መዝ.26-29
ዘፀአ.18
1ቆሮ.10፡14-33
ሉቃ.10
6
መዝ.32-35
ዘፀአ.20
1ቆሮ.11፡17-34
ሉቃ.11፡27-54
7
መዝ.36-37
ዘፀአ.22
1ቆሮ.13
ሉቃ.13
8
መዝ.40-41
ዘፀአ.24
1ቆሮ.14፡26-40
ሉቃ.15
9
መዝ.45-46
ዘፀአ.33
1ቆሮ.15፡33-58
ሉቃ.17
10
መዝ.50-52
ዘሌዋ.18
2ቆሮ.1
ሉቃ.19
11
መዝ.56-58
ዘሌዋ.20
2ቆሮ.3
ሉቃ.21
12
መዝ.61-63
ዘሌዋ.26
2ቆሮ.4
ሉቃ.22፡1-30
13
መዝ.67-68
ዘኁል.12
2ቆሮ.6
ሉቃ.23
14
መዝ.71-72
ዘኁል.13
2ቆሮ.7
ሉቃ.24
15
መዝ.75-77
ዘኁል.15እና16
2ቆሮ.9
ዮሐ.2
16
መዝ.79
ዘኁል.19እና20
2ቆሮ.11፡1-15
ዮሐ.4
17
መዝ.83-85
ዘኁል.22
2ቆሮ.12
ዮሐ.6
18
መዝ.89
ዘኁል.24
ገላ.1
ዮሐ.8
19
መዝ.93-95
ዘኁል.26እና27
ገላ.3፡1-14
ዮሐ.10
20
መዝ.99-102
ዘኁል.31
ገላ.4፡1-11
ዮሐ.12
21
መዝ.105
ዘኁል.34እና35
ገላ.5
ዮሐ.14
22
መዝ.107
ዘኁል.36
ገላ.6
ዮሐ.15
23
መዝ.111-115
ዘዳግ.2
ኤፌ.2
ዮሐ.17
24
መዝ.119፡1-56
ዘዳግ.4
ኤፌ.4
ዮሐ.19
25
መዝ.119፡121-176
ዘዳግ.6
ኤፌ.6
ዮሐ.21
26
መዝ.125-125
ዘዳግ.7
ፊልጵ.1
ማቴ.1
27
መዝ.133-135
ዘዳግ.9
ፊልጵ.3
ማቴ.3
28
መዝ.138-139
ዘዳግ.11
ቆላ.1
ማቴ.5
29
መዝ.143-144
ዘዳግ.13
ቆላ.3
ማቴ.7
30
መዝ.148-150
ዘዳግ.15
1ተሰ.1
ማቴ.9