Wednesday, January 9, 2013

የጥር ወር የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ፕሮግራም




 በዲ/ን ሽመልስ መርጊያ
01/05/2005


በዚህ ወር ምንባብ 2ኛ ሳሙኤልንና ፊልጵስዩስን እንጀምራለን፡፡ 1ኛ ሳሙኤልን ፣ ማቴዎስን፣ ማርቆስን ሉቃስን ሮሜን 1ኛና 2ኛ ቆሮንቶስን፤ ገላቲያንን፣ ኤፌሶንን እንፈጽማን፡፡ ሉቃስን፤ ግብረ ሐዋርያትን፣ሮሜን አንብበን እንፈጽማለን፡፡ ማቴዎስን እንጀምራለን፡፡