Saturday, January 19, 2013

እኛ ታቦት ስንል መሠዊያ ማለታችን ነው


በዲ/ን ሽመልስ መርጊያ 
11/05/2005
በብሉይ ይፈጸም የነበረው ለሐዲስ ኪዳኑ ጥላ ነው፡፡ ስለዚህ ስለታቦት በተጻፈው ላይ እንደምናነበው በታቦቱ የላይኛው ክፍል ላይ ዙሪያውን አክሊል የሆነለት በግራና በቀኝ እንደሚናቸፉ አውራ ዶሮዎች ክንፎቻቸውን ወደ ላይ የዘረጉ በወርቅ የተሠሩ የኪሩቤል ምስሎች ያሉበት የስርየት መክደኛ ወይም mercy seat የሚባል ሥፍራ እንዳለ እንመለከታለን፡፡ በዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሙሴና ለእስራኤላውያን በደመና አምድ ይገለጥላቸው ነበር፡፡(ዘፀ.2522338-11)