Showing posts with label የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ. Show all posts
Showing posts with label የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ. Show all posts

Wednesday, January 9, 2013

የጥር ወር የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ፕሮግራም




 በዲ/ን ሽመልስ መርጊያ
01/05/2005


በዚህ ወር ምንባብ 2ኛ ሳሙኤልንና ፊልጵስዩስን እንጀምራለን፡፡ 1ኛ ሳሙኤልን ፣ ማቴዎስን፣ ማርቆስን ሉቃስን ሮሜን 1ኛና 2ኛ ቆሮንቶስን፤ ገላቲያንን፣ ኤፌሶንን እንፈጽማን፡፡ ሉቃስን፤ ግብረ ሐዋርያትን፣ሮሜን አንብበን እንፈጽማለን፡፡ ማቴዎስን እንጀምራለን፡፡