Saturday, February 18, 2012

ጸሎት ዘቅዱስ ኤፍሬም (በዐቢይ ጾም የሚጸለይ)


ትርጉም በዲ/ን ሽመልስ መርጊያ
11/06/2004
“የሕይወቴ ገዢ የሆንክ ጌታዬ ሆይ! ከስልቹነትና ከተስፋ መቁረጥ መንፈስ እንዲሁም ከንቱ ከሆነ ልፍለፋ ጠብቀኝ፡፡ ከዚህ ይልቅ  መንፈሳዊ ሙላትን ፣ ትሕትናን ፣ ትእግሥትን ፣ ፍቅርን አድለኝ፡፡ ንጉሤና አምላኬ ሆይ በወንድሜ ላይ በከንቱ ከመፍረድ ተከልክዬ የራሴን ኃጢአት ብቻ የማስተውልበትን ጸጋህን አድለኝ፡፡ ለአንተ ክብር ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘለዓለሙ አሜን !!  

1 comment: