Monday, July 9, 2012

መካከለኛ(አማላጅ) ለሚለው ጥያቄ የተሰጠ ምላሽ፡፡


በዲ/ን ሽመልስ መርጊያ
1/11/2004
እንደ ወረደ አቅርቤዋለሁ ያንብቡትና የራሶን አስተያየት ያኑሩበት

"What is the role of your priest (pastor)? What is the job of him? Why do you want him led you to Christ your Lord? is that the bible said "እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለክርስቶስ መልእክተኞች ነን ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለክርስቶስ እንለምናለን"? (2ቆሮ.5:20) Christ our Lord is the Good shepherd. But He gave the power of shepherd to Apostles.(Mtt.18:18, John.21:15-19 and 20:19 ) apostles also gave the power of shepherd to their followers.(Act.20:28) they sat the rule how ordain the bishops, priest and deacons.(1Tim.3:1-13) if they didn't play the mediator role, what is the necessity of these all ordinations? Is it not biblical?

Ok, how about the church? If it is enough that one individual can save directly by his own activity, what is the necessity of the church? Because, Paul called us you are the members of Christ's body. So that, your salvation correlated to others salivation. (eph.1:23:Gela.3:27-29:2cor.12:14-27) if you have not any relation to the church, you become out of the body of Christ Our beloved Lord. We believed that our lord made us the members of his body and gave to us gifts by Holy Spirit to serve one body of Jesus Christ.

If we have not baptized by ordained priest and take the gifts of Holy Spirit, we have not any portion in the church and the salivation economy (work) of our Lord Jesus Christ. We believe like these. The bible confirmed it. Christ is our Lord, king, God, and head so we adoring Him. And also He is our Father, even Mather, brother, and friend (ወዳጅ) so we loved Him with truth and knowledge in His church. When we say He is a mediator, He is God and Man, by Him reconciliation is performed with Himself. when we reconcile with Him, at the same time also we reconcile with God the Father and Holy Spirit. However, we are not out of this activity, because we are the members of His Body. As I clarified above, He gave the powers of bishop, priest, deacon, and shepherd to those who qualified the giving rules in the Church. Until the end of the world it continues (matt.24:45-51). So that, there are mediators in the Church and for the Church. And also we ourselves are the mediators to this world, b/c we received priesthood by baptism. this priesthood is called baptismal priesthood or royal priesthood.(For better understanding click here.ስለዚህ "ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለክርስቶስ እንለምናችኋለን፡፡ ፡፡(2ቆሮ.5:20)
".

3 comments:

  1. It is a good explanation except that it is so brief. The quotation you cited in Amharic at the start of the article is not correct, b/c it says Egziabher Endemimalid(Irsu), but it should read Endemimaled (begna).
    Kale Hiwot yasemalin

    ReplyDelete
  2. የመጽሐፍ ቅዱስ የቋንቋ አጠቃቀም ከየእኛ የቋንቋ አጠቃቀም ጠባይ በጣም የተለየ ነው፡፡ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋ ማለደ የሚለው ቃል እንደ ዐረፍተ ነገሩ አስታረቀ ወይም ጠራ፣ ጋበዘ የሚለውን ትርጉም ይሰጠናል እንጂ እንደ ማኅበረሰቡ ልማድ መፍረድ የማይችል፣ከፈራጁ የሚያንስ ነገር ግን በፈራጁ ዘንድ ሞገስ ያለው ማለት አይደለም፡፡ ማለደ የሚለውን ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ለክርስቶስ ሲጠቀም እርሱ ስለእኛ መዳን ምን ያህል እንደሚጨነቅ፤ እንድን ዘንድ ፈቃዱ እንደሆነና ለእኛ ያለው ፍቅር ምን ያህል ታላቅና ጥልቅ መሆኑን የሚያስረዳ ነው፡፡ ስለዚህም ጌታችን መድኀኒታችን በሉቃስ ወንጌል ም.22.32 ላይ፣ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም በብዙ ቦታዎች ላይ ማለደ የሚለውን ቃል ለክርስቶስ ሰጥቶ ሲጠቀምበት እናስተውላለን፡፡ ቢሆንም ለእኛ “እንደሚማልድ” ቢልም “እንደሚማለድ” ቢልም አንድ ትርጉም ነው የሚሰጠን፡፡ ትርጉሙም እኛ እንድን ዘንድ ፈቃዱ እንደሆነ በዚህም ምክንያት ሰው በመሆን በመስቀል ላይ ስለእኛ እንደተሠዋ የሚያስረዳ እንጂ ከአብ ያነሰ ነው ማለቱ እንዳልሆነ ነው፡፡ እውነትን የሚገልጽ መንፈስ ቅዱስ በእነርሱ ውስጥ የሌለባቸው ወገኖች ወይም የካዱ ይህን ቃል ክርስቶስን ለማሳነስ ሆን ብለው ሲጠቀሙበት ይስተዋላሉ፡፡ እኛ ግን እንደነሱ አይደለንም፡፡ ሐዋርያት ክርስቶስንንና ትምህርቱን በመንፈስ ቅዱስ እንደተረዱ እኛም መንፈስ ቅዱስ በሚሰጠን መረዳት እርሱ አምላክ መሆኑንና ስለእኛ መዳን ሲል ራሱን ዝቅ በማድረግ ለእኛ ያለውን ፍቅር እንደገለጠልን ፈቃዱንም እንዳሳወቀን ተረድተናል፡፡ ስለዚህ አማለደ ሲባል ለእኛ የሚሰጠን ትርጉም ለእኛ ያለውን ፍቅር የሚያስረዳ ሲሆን ተማለደ ሲልም ሁልጊዜ ይቅር ይለን ዘንድ እጁ በምሕረት ተዘርግታ እንደምትኖር የሚያስረዳን ነው፡፡ እኛም ልክ እንደ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመዳን የራቁትን ሰዎች በፍቅርና በትሕትና እንዲሁም ነፃ ፈቃዳቸውን በማክበር ከክርስቶስ ጋር ታረቁ ብለን እንለምናቸዋለን፡፡ እውነትን ይዘናልና ኃይልን አንጠቀምም መንፈስ ቅዱስ ከእኛ ጋር ይሠራልና ቅዱስ ጳውሎስ “በሰው ልማድ ምንም እንኳ የምንመላለስ ብንሆን እንደሰው ልማድ አንዋጋም የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤ የሰውን አሳብ በእግዚአብሔርም ዕውቀት ላይ የሚነሳውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን መታዘዛችሁም በተፈጸመች ጊዜ አለመታዘዝን ሁሉ ልንበቀል ተዘጋጅተናል”(2ቆሮ.10፡3-6) እንዳለ እኛም እውነትን በመያዝ በጠላትነት መንፈስ ሳይሆን በፍቅርና በትሕት እንዲሁም በፍጹም አክብሮት መንፈስ ቅዱስ በሚሰጠን ማስተዋል ተደግፈን ክርስቶስን መስለን የጠፉትን ለማዳን መትጋት ይኖርብናል፡፡ ኦርቶዶክሳዊት አስተምህሮ ፍቅርን መሠረት ያደረገች ናት፡፡ በዚህ ጥበብ የሰዎች ሁሉ መዳን ደስ የሚያሰኘውን አምላክ ደስ እናሰኘው(1ጢሞ.2፡3-4)

    ReplyDelete
  3. ወንድሜ ሆይ ቃለ ህይወት ያሰማህ። እጅህም ሁሌ የፅድቁን ቃል ትፃፍ።

    ReplyDelete